ህይወት? ክፍል 8
ዘመን ዘመንን እየተካ ሲሄድ ትውልዱም እንዲሁ ተክቶ ማለፍ አይቀሬ ነው ከዘመን ጋር አብረው የሚስወጡተፈጥሮዊም ሆኑ ማህበራዊ ክስተቶች በየትውልዱ ላይ ከሚያትሙት አሻራ ለቀጣዩ ትውልዱ ስብዕና ወሳኝነት አላቸው፡፡
ከአያቶችን ዘመን ስንነሳ ሰዎች በየተሰማሩበት መስክ ለፍተው ደክበመው የተገኝውን እነሱም በዛ ከቤተሰብ ተከፍለው፣ ከሥራ ውጪም ከዕድአኩዮቻቸው ጋር ፀጋቸውን አውግተው /ለልማት ሥልም ሆነ ለሽምግናል/ አደባባይ ውለው አመሻሽተው ይገባሉሉ፡
የነሱ ልጆ /የኛ ወላጆች ማለት ነው፡፡/ ከብት አያገዱ ወይንም ሌላ ስራ እየሰሩ የልጅነት ጨዋታችውን ከጓደኖቻቸው ጋር ተዋዘተው አሳልፈውታል፡፡ ከፍ እያሉም ሲሄድ የቤተ ህክነት የትመህርተን ቀስመው አሌም የቤተሰቢቻቸው ዱካ ተከትለው ከጠነከሩ በኋለ በየስራ መስኩ ተስርተዋል፡፡ ገበሬውም ወደ እርሻው፣ ነጋዴውም ወደ ንግዱ፣ ወደ ወትድርና ወደ እጅጥበብና ሌላም ሌላም ሙያዎች ላይ በመሰማራት ቤተሰብ መስርተው እናነ ተክተዋል፡፡
የድሮ ሰው ኩራቱ ተተኪ ልጅ ማፍራተቱ ነው ይባላል፡፡ … ተተኪልጅ… ታዲያ በዘመኑ የነበሩ የራሱ መስፈሪያ ነበረው፡፡ እግዚአብሔርን ፈሪ፣ ሰውን አክባሪ፣ ወላጆቱን ጧሪ የሚሉት ሐረጎች ከነበሩት መመሪያዎች ይደመራሉሉ፡
እናም እንግዲ ት/ቤት ገብተን፣ከዚህም ሥራ ላይ በመሰማራት እየተፈጨረጨርን ሲሆን ዘመናችን ግግ በብዛው መልኩ በቴክኖሎጂ እየታገዘ ወላጆቻችን ከኖሩበት ይልቅ ኑሮን የተቃለለ አድርጎልናል፡፡ ይህ ፈጣን የቴክኖሎጂ ዘመን ግን የነጠቀንም ሀብቶች ትንሽ አይደለም፡፡ ባህላችንን፣ እና የመኖር ዋስትናችን ለዋቢነት በቂ ናቸው ብዬ አስባለሁ፡፡
ወላጆቻችን ሃይኖታችውን ይዘው ርጋታ በሞላበት ኑሮ ዘመኑ በፈቃደው ሁኔታ መና ብሎው ኖረዋል፡፡ እኛ ደግሞ ከቴክኖሎጂ ወጣቶች ሁካታ ጋር ርካታም ሳናጋኝ እንደተነጫነጭን እንዳለን አለን፡፡ ጊዜው ከመጠቀም አኳያ ወላጆቻችንም እኛም ዛሬን እንደሰት በሚለው ዘይቤያቸን ጊዜውን ቁም ነገር ሳንሰራበት አያሳርፍ ነው፡፡
ምናልባት እኛ ከተዘናጋንበት ለመንቃት አሁንም ጊዜ አለን፡፡ ነገር ግን የተበታተነውን ትኩረታችንን አሰባስበን በመወያየት አንድ ነገር መጀመር አለብን፡፡ ወቅቱ እያለፈብን ከሄደ ለልጆቻችን የምናወርሰው ጉዳት ልጆቻችንን ወደፊት የሚያሳርፍ እንዳይን ጥረቱ ከዛሬው ይጠበቅብናል፡፡
ልጆቻችን የሚኖሩበትን አካባቢ አለፍ ብለውም ሀገራቸውንላቅ ሲልም ዓለማችንን በጊዜው እንዲውቁና ለማህበራዊ ኑሮ ጥሩ እውቀት እንዲኖራቸው በቤትም ሆነ በት/ቤትም የቀን ተቀን ክትትል ያስፈልጋቸዋል፡፡
ከሀገራችን ጥያቃዊነት አኳያ ዘሬ ያለንበት ሁኔታ በተለያየ መድረከ ሲገመገም ብዙም ፈቅ አለማለቱ ለምንድን ነው? የሚለው ጥያቄ ከህሊና ወጥቶ በአደባባይ የታረክ ሊቃውንት፣ የስነ-ልቡና ጠበብቶች፣ ሌሎችም የማህበራዊ ሳይንስ ጠበብቶች ሊነጋገሩበት የሚገባ ጉዳይ ነው፡፡ በእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ጭንቅላት እየተገገዋለለም ዐማታት መቁረ አሁንም የቀጣይን ትውልድ ዓይን ሽፍኖ ራስንችለህ ሄድ ከማለት አይለይም፡፡
አያቶቻችነ ኖረው አልፈዋል፡፡ ወላጆቻችንም ሲሰሩ የሚችሉበትን ጊዜ ጨርሰውታል፡፡ ነገር ግን ለልቻቸው የሚነገሩትና ለለንበት ደረጃ ምክንያት የሚሆን አያሌ አውነታዎችን ለመሰክሩልን ይችላሉና የቀራቸውን ጌዜ ከመጠቀም ባንቀጥብ ብልህነት ይመስለኛል፡፡ እኛም የተወሰነ መሰሪያ ጊዜ አለን፡፡ /የት ለመድረሰ ካልተባልኩ፡፡/ ለልጆቻችን ዋና ቀናውን ካሁን ማውረስ መቻል ተገቢነው ባይነኝ ገን ህይወት ምንድን ናት?
No comments:
Post a Comment